ዋሽንግተን ዲሲ —
በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር “ደለሎ ቁጥር አራት”- በተባለ የእርሻ ቦታ ላይ የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ከሱዳን ታጣቂዎች ጋራ ውጊያ መግጠማቸው በአካባቢው የሚገኙ ነዋሪዎች ተናገሩ።
ከሆስፒታል ያገኘነው መረጃ ቁስለኞች ከቦታው እየመጡ መሆኑና በነበረው ውጊያ ሰዎች መሞታቸውን እየተናገሩ መሆኑን ገልፀውልናል።
(ዝርዝሩን ከተያይዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)