በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመተማ የእርሻ ቦታ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች ሰዎች መገደላቸውና መቁሰላቸን ነዋሪዎች ተናገሩ


በመተማ የእርሻ ቦታ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች ሰዎች መገደላቸውና መቁሰላቸን ነዋሪዎች ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:28 0:00

በመተማ "ደለሎ ቁጥር አራት”በተባለ የእርሻ ቦታ ላይ በእርሻ ሥራ ላይ የነበሩ ኢትዮጵያውያን በሱዳን ታጣቂዎች መገደላቸውን፣ ሁለት የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ጨምሮ ደግሞ ቁጥራቸው ያልታወቁ ሰዎች መቁሰላቸውን ነዋሪዎችና የሆስፒታል ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG