በንግግራቸውም ለጋዛ ሰብአዊ ርዳታ ማስገባት እንዲቻል ትልቅ ዕቅድ ማውጣታቸውን አስታውቀዋል። ለዩክሬን የሩስያን ጥቃት ለመመከት የሚያስችላት ድጋፍ እንዲሰጣት ግፊት አድርገዋል። በኅዳር ወር በሚካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ እንደሚፎካከሯቸው የሚጠበቁት ዶናልድ ትረምፕ "ለሀገራችን አደጋ ናቸው" በማለት አስጠንቅቀዋል። የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ፕሬዚደንታዊ ምርጫው እየተቃረበ ባለበት በዚህ ወቅት ትልቅ ትኩረት የሚስበውን ንግግር የዳሰሰ ሪፖርት አጠናቅራለች። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች