በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ናቸው


ሞሃመድ አብዱላሂ /ፋርማጆ/ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሣለኝ
ሞሃመድ አብዱላሂ /ፋርማጆ/ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሣለኝ

አልሸባብን በሁለት ዓመታት ውስጥ ለማሸነፍ የሚያስችል ስልት ማዘጋጀቱን የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ /ፋርማጆ/ አስታወቁ።

አልሸባብን በሁለት ዓመታት ውስጥ ለማሸነፍ የሚያስችል ስልት ማዘጋጀቱን የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ /ፋርማጆ/ አስታወቁ።

አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:32 0:00

ለሦስት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት ፕሬዚዳንቱ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሣለኝ ጋር ተነጋግረዋል መግለጫም ሰጥተዋል።

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ
የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ

በአለፈው የካቲት የተመረጡት በአንዳንድ የመገናኛ ብዙኅንም በኢትዮጵያ ለመምጠት ዘግይተዋል ሲባሉ የነበሩት ሞሃመድ አብዱላሂ /ፋርማጆ/ ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG