በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደኢህዴን የሥራ ኃላፊዎችን ማገዱን አስታወቀ


በሀዋሳ ከተማና በክልሉ ተፈጥሮ ከነበረው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ የደቡብ ኢትዮጲያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ( ደኢህዴን ) የስራ ሃላፊዎችን ማገዱን አስታወቀ።

ከስልጣን የማንሳት አገዳ የጣለባቸው የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፣ የሲዳማና የሀድያ ዞን መስተዳድር የፊት አመራሮች መሆናቸውን ንቅናቄው ዛሬ ባወጣው መግለጫ ገልጿል።
ድርጅቱ ከስልጣን አግጃቸዋለሁ ያላቸውን ባለስልጣናት ሆነ መጠናቸውንና ማንነታቸውን በስም ከመግለፅ ተቆጥቧል ።
በሌላ በኩል ድርጅቱ ከከፍተኛና መካከለኛ አመራሮቹ ጋር በሀዋሳ ከተማ ዛሬ መምከር ጀምሯል።

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ደኢህዴን የሥራ ኃላፊዎችን ማገዱን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:20 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG