No media source currently available
በሀዋሳ ከተማና በክልሉ ተፈጥሮ ከነበረው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ የደቡብ ኢትዮጲያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ( ደኢህዴን ) የስራ ሃላፊዎችን ማገዱን አስታወቀ።