በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲሱ የደቡብ ፕሬዚዳንት


የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

ባለፉት 28 ዓመታት ለደቡብ ክልል ከሲዳማ ውጭ የሌላ ብሄር ተወላጅ በርዕሰ-መስተዳደርነት ሲሾም አቶ ርስቱ ይርዳው ከአቶ ኃይለማርያም ቀጥሎ ሁለተኛ ሰው ሆነዋል።

ሌላ ምርጫ እስካልተካሄደ ክልሉን የሚመራው የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ በመሆኑ አዲስ ነገር አይፈጠርም ሲሉ የፖሊቲካ ሣይንስና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁር አቶ ዳያሞ ዳሌ ለቪኦኤ ተናግረዋል።

ክልሉን በምክትል ርዕሰ መስተዳደርነት ለመምራት በህዝብ እንደራሴዎች ፊት ቃለ-መሃላ የፈፀሙት አቶ ርስቱ ይርዳው በክልሉ አስተማማኝ ሰላም ማረጋገጥና የህግ የበላይነት ማስከበርን ቀዳሚ ተግባራቸው እንደሚያደርጉ ተናግረዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አዲሱ የደቡብ ፕሬዚዳንት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00
የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መሰተዳደር ማን ናቸው?
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:40 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG