በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለወጣቶች የሥራ እድል የሚፈጥር ፕሬጄክት ይፋ ሆነ


ከ 12 ሺህ በላይ ለሆኑ ወጣቶች የሥራ እድል የሚፈጥርና ከ 200 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር /ወይም ከ 10 ሚሊዮን ያሜሪካ ዶላር/ የበለጠ ወጪ የሚደረግበት ፕሮጄክት ዛሬ በሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ይፋ ተደርጓል።

ከ 12 ሺህ በላይ ለሆኑ ወጣቶች የሥራ እድል የሚፈጥርና ከ 200 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር /ወይም ከ 10 ሚሊዮን ያሜሪካ ዶላር/ የበለጠ ወጪ የሚደረግበት ፕሮጄክት ዛሬ በሃገሪቱ ጠቅላይሚኒስትር ይፋ ተደርጓል።

የኢኮኖሚ እድገት ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ካላቀፈ፥ ለኢትዮጵያም ሆነ ለአፍሪካ መሠረታዊለውጥ እና ልማት በቂ እንዳልሆነም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አሳስበዋል።

የድምጽ ፋይሉን በመጫን ሙሉዉን ከመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያድምጡ።

ለወጣቶች የሥራ እድል የሚፈጥር ፕሬጄክት ይፋ ሆነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:13 0:00

XS
SM
MD
LG