በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በሻኪሶ ትምህርት ተዘጋ፣ ተማሪዎች በፀጥታ ኃይሎች ተደበደቡ" - የዓይን እማኞች


በጉጂ ዞን ሻኪሶ ከተማ የሚገኘው ብቸኛ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ዛሬ ትምህርት መዘጋቱንና አንዳንድ ተማሪዎችም በፀጥታ ኃይሎች መደብደባቸውን የዓይን እማኞች ገለፁ፡፡ ሁኔታው የተፈጠረው ተማሪዎቹ በሞያሌ የተገደሉ ሰዎችን ለማሰብ ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት በማጣቱ ነው ብለዋል - እነዚሁ የዓይን እማኞች፡፡

በጉጂ ዞን ሻኪሶ ከተማ የሚገኘው ብቸኛ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ዛሬ ትምህርት መዘጋቱንና አንዳንድ ተማሪዎችም በፀጥታ ኃይሎች መደብደባቸውን የዓይን እማኞች ገለፁ፡፡ ሁኔታው የተፈጠረው ተማሪዎቹ በሞያሌ የተገደሉ ሰዎችን ለማሰብ ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት በማጣቱ ነው ብለዋል - እነዚሁ የዓይን እማኞች፡፡

ይሄንን የተመለከተ ምንም ዓይነት ጥያቄ እንዳልቀረበ የገለፁት የከተማዋ የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ ግን የተደበደበም ይሁን የታሰረ ተማሪ የለም ብለዋል፡፡

እስክንድር ፍሬው ሁለቱንም ወገኖች አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኳል፡፡

"በሻኪሶ ትምህርት ተዘጋ፣ ተማሪዎች በፀጥታ ኃይሎች ተደበደቡ" - የዓይን እማኞች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:24 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG