በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በሻኪሶ ትምህርት ተዘጋ፣ ተማሪዎች በፀጥታ ኃይሎች ተደበደቡ" - የዓይን እማኞች


"በሻኪሶ ትምህርት ተዘጋ፣ ተማሪዎች በፀጥታ ኃይሎች ተደበደቡ" - የዓይን እማኞች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:24 0:00

በጉጂ ዞን ሻኪሶ ከተማ የሚገኘው ብቸኛ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ዛሬ ትምህርት መዘጋቱንና አንዳንድ ተማሪዎችም በፀጥታ ኃይሎች መደብደባቸውን የዓይን እማኞች ገለፁ፡፡ ሁኔታው የተፈጠረው ተማሪዎቹ በሞያሌ የተገደሉ ሰዎችን ለማሰብ ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት በማጣቱ ነው ብለዋል - እነዚሁ የዓይን እማኞች፡፡

XS
SM
MD
LG