No media source currently available
በጉጂ ዞን ሻኪሶ ከተማ የሚገኘው ብቸኛ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ዛሬ ትምህርት መዘጋቱንና አንዳንድ ተማሪዎችም በፀጥታ ኃይሎች መደብደባቸውን የዓይን እማኞች ገለፁ፡፡ ሁኔታው የተፈጠረው ተማሪዎቹ በሞያሌ የተገደሉ ሰዎችን ለማሰብ ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት በማጣቱ ነው ብለዋል - እነዚሁ የዓይን እማኞች፡፡