በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ አንዳንድ የመንግሥት ባለሥልጣኖች አዲሱን የለውጥ ሂደት ለማደናቀፍ ሁከት እና ብጥብጥ ይቀሰቅሳሉ ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ከሰሰ፡፡
የፌደራሉ መንግሥት አስፈላጊውን ሕጋዊ ዕርምጃ አለመውሰዱ ያስጠይቀዋል ያለው ሰማያዊ ፓርቲ በእነዚህ አካላት ላይ ፈጣን ሕጋዊና ጠንከር ያለ ዕርምጃ እንዲወስድ ጣይቋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ አንዳንድ የመንግሥት ባለሥልጣኖች አዲሱን የለውጥ ሂደት ለማደናቀፍ ሁከት እና ብጥብጥ ይቀሰቅሳሉ ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ከሰሰ፡፡
በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ አንዳንድ የመንግሥት ባለሥልጣኖች አዲሱን የለውጥ ሂደት ለማደናቀፍ ሁከት እና ብጥብጥ ይቀሰቅሳሉ ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ከሰሰ፡፡
የፌደራሉ መንግሥት አስፈላጊውን ሕጋዊ ዕርምጃ አለመውሰዱ ያስጠይቀዋል ያለው ሰማያዊ ፓርቲ በእነዚህ አካላት ላይ ፈጣን ሕጋዊና ጠንከር ያለ ዕርምጃ እንዲወስድ ጣይቋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ