No media source currently available
በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ አንዳንድ የመንግሥት ባለሥልጣኖች አዲሱን የለውጥ ሂደት ለማደናቀፍ ሁከት እና ብጥብጥ ይቀሰቅሳሉ ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ከሰሰ፡፡