በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡበ አፍሪካ ገዢ ፓርቲ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ዋና ጸሐፊ አዲስ መሪ ምርጫ


የደቡበ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ
የደቡበ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ

የደቡበ አፍሪካ ገዢ ፓርቲ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ዋና ጸሐፊ ድርጅቱ በመጪው ታኅሣሥ ወር ጉባዔው አዲስ መሪ እንደሚመርጥ ገልፀዋል።

የደቡበ አፍሪካ ገዢ ፓርቲ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ዋና ጸሐፊ ድርጅቱ በመጪው ታኅሣሥ ወር ጉባዔው አዲስ መሪ እንደሚመርጥ ገልፀዋል።

ይህ እርምጃ ተቀባይነታቸው እያሽቆለቆለ የሄደውን የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማን ከሥልጣን ሊያስወግድ ይችላል።

የዙማ ፕሬዚዳንታዊ ሥልጣን ሊያበቃ ሁለት ዓመታት ይቀሩታል።

የድርጅቱ ዋና ጸሐፊ ጉዊዲ ማንታሽ እና ሌሎች የድርጅቱ ታማኝ አባላት የኔልሰን ማንዴላው ፓርቲ በዙማ ላይ በሚቀርቡ በርካታ የሙስና ክሶች ምክንያት ስሙ ጥፍቷል እንደሚሉ ዘጋብያችን አኒታ ፓወል ከጆሀንስበርግ በላከችው ዘገባ ጠቅሳለች።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የደቡበ አፍሪካ ገዢ ፓርቲ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ዋና ጸሐፊ አዲስ መሪ ምርጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:17 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG