No media source currently available
የደቡበ አፍሪካ ገዢ ፓርቲ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ዋና ጸሐፊ ድርጅቱ በመጪው ታኅሣሥ ወር ጉባዔው አዲስ መሪ እንደሚመርጥ ገልፀዋል።