አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
በሩዋንዳ በፊስቱላ ህመም ለሚሰቃዩ ነፃ የቀዶ ጥገና አገልግሎት እየተሰጠ ነው
አንድ መቀመጫውን ዩናይትድ ስቴትስ ያደረገ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት፣ ከሩዋንዳ መንግሥት ጋራ በመተባበር፣ በማህፀን ፊስቱላ ህመም ለሚሰቃዩ ሴቶች የሚሰጠው ነፃ የቀዶ ጥገና አገልግሎት፣ ጤናቸውን ብቻ ሳይሆን ክብራቸውንም እየመለሰላቸው ነው።
የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ጁሊ ታቦህ ያደረሰችንን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።
መድረክ / ፎረም