በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሩዋንዳ በፊስቱላ ህመም ለሚሰቃዩ ነፃ የቀዶ ጥገና አገልግሎት እየተሰጠ ነው


በሩዋንዳ በፊስቱላ ህመም ለሚሰቃዩ ነፃ የቀዶ ጥገና አገልግሎት እየተሰጠ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00

አንድ መቀመጫውን ዩናይትድ ስቴትስ ያደረገ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት፣ ከሩዋንዳ መንግሥት ጋራ በመተባበር፣ በማህፀን ፊስቱላ ህመም ለሚሰቃዩ ሴቶች የሚሰጠው ነፃ የቀዶ ጥገና አገልግሎት፣ ጤናቸውን ብቻ ሳይሆን ክብራቸውንም እየመለሰላቸው ነው።

የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ጁሊ ታቦህ ያደረሰችንን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።

XS
SM
MD
LG