በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ሙላቱ ለሕዝብ ተወካዮች ያደረጉት ንግግር - የተቃዋሚዎች አስተያየት


መኢአድ እና ኦፌክ
መኢአድ እና ኦፌክ

የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ለሕዝብ ተወካዮችና ለፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ፣ ያደረጉት ንግግር ያለፈውን በሚገባ ያልገመገመ እና አዲስ ነገር የሌለበት ነው ሲሉ ሁለት የተቃዋሚ ፓርቲዎች ነቀፉ፡፡

የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ለሕዝብ ተወካዮችና ለፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ፣ ያደረጉት ንግግር ያለፈውን በሚገባ ያልገመገመ እና አዲስ ነገር የሌለበት ነው ሲሉ ሁለት የተቃዋሚ ፓርቲዎች ነቀፉ፡፡

በምጣኔ ኃብትም ሆነ፣ በመልካም አሰተዳደር ለውጥ ሊመጣ የሚችለው የሥርዓት ለውጥ ሲመጣ ብቻ ነው ሲሉ አስታወቁ፡፡

በአምስተኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ሦስተኛ ዓመት፣ የሥራ ዘመን የመጀመሪያው የጋራ ስብሰባ ላይ ፕሬዚዳንቱ ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ንግግር ካደረጉ በኋላ ቪኦኤ የሁለት ተቃዋሚ መሪዎችን አስተያየት ጠይቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ፕሬዚዳንት ሙላቱ ለሕዝብ ተወካዮች ያደረጉት ንግግር - የተቃዋሚዎች አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG