No media source currently available
የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ለሕዝብ ተወካዮችና ለፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ፣ ያደረጉት ንግግር ያለፈውን በሚገባ ያልገመገመ እና አዲስ ነገር የሌለበት ነው ሲሉ ሁለት የተቃዋሚ ፓርቲዎች ነቀፉ፡፡