በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ሕዝቡ አብሮነቱን ሊጠብቀው ይገባል”- ፖለቲከኞች

አቶ ሙላቱ ገመቹና አቶ ገብሩ አስራት
አቶ ሙላቱ ገመቹና አቶ ገብሩ አስራት

በኢትዮጵያ ውስጥ እየተከሰተ ላለው ግጭትም ሆነ ችግር ተጠያቂው ኢሐዴግ ነው ሲሉ የመድረክ ስራ አስፈፃሚ አባላት ገለፁ።

በኢትዮጵያ ውስጥ እየተከሰተ ላለው ግጭትም ሆነ ችግር ተጠያቂው ኢሐዴግ ነው ሲሉ የመድረክ ስራ አስፈፃሚ አባላት ገለፁ።“የኢትዮጵያ ሕዝብ ከኢሕአዴግ በፊትም በጋራ ይኖር ነበር ፣ በኢሕአዴግ ጊዜም በጋራ እየኖረ ነውና ይህ የአብሮነት ግንኙነቱ እንዳይጎዳ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ አለበት” ብለዋል።

ጽዮን ግርማ የኦፌኮውን አቶ ሙላቱ ገመቹን እና የአረናውን አቶ ገብሩ አስራትን አነጋግራ ተከታዩን ዘገባ አነጋግራለች።

“ሕዝቡ አብሮነቱን ሊጠብቀው ይገባል”- ፖለቲከኞች
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:29 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG