በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር በኤችአር - 128 ላይ የሰጡት አስተያየት

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክል ሬነር
በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክል ሬነር

የኢትዮጵያ መንግሥት ኤችአር - 128ን በሀገሮቻችን መካከል ካለው የትኛውንም ዓይነት ትብብር እና ግንኙነት ጋር የሚያያዝ ጫና አላደረገም ሲሉ በአዲስ አበባ የሚኙት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ተናግረዋል፡፡

የኢትዮጵያ መንግሥት ኤችአር - 128ን በሀገሮቻችን መካከል ካለው የትኛውንም ዓይነት ትብብር እና ግንኙነት ጋር የሚያያዝ ጫና አላደረገም ሲሉ በአዲስ አበባ የሚኙት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ተናግረዋል፡፡

በኢትዮጵያ የአምባሳደርነት ቆይታቸው ቅድሚያ የሚሰጡዋቸው ጉዳዮችንም አምባሳደሩ ማይክል ሬነር ለቪኦኤ አብራርተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር በኤችአር - 128 ላይ የሰጡት አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:33 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG