No media source currently available
የኢትዮጵያ መንግሥት ኤችአር - 128ን በሀገሮቻችን መካከል ካለው የትኛውንም ዓይነት ትብብር እና ግንኙነት ጋር የሚያያዝ ጫና አላደረገም ሲሉ በአዲስ አበባ የሚኙት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ተናግረዋል፡፡