ዋሽንግተን ዲሲ —
በእስር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ ደም ግፊታቸው በመጨመሩ ምክኒያት የግራ ዐይናቸው መጎዳቱን ልጃቸው ቦንቱ በቀለ ገልፃ በአስቸኳይ ተጨመሪ ሕክምና ካላገኙ ለሁልጊዜ ማየት ሊከለክላቸው እንደሚችል በሃኪም እንደተነገራቸው ተናግራለች።
ቦንቱ በቀለ የአባቷን ሁኔታ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥታናለች።