በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ በቀለ ገርባ ግራ ዐይናቸው መጎዳቱን ልጃቸው ቦንቱ በቀለ ገለፀች


አቶ በቀለ ገርባ ፍርድ ቤት በቀረቡበት ወቅት ከማኅበራዊ ድረ ገፅ(ፌስቡክ) ላይ የተገኘ
አቶ በቀለ ገርባ ፍርድ ቤት በቀረቡበት ወቅት ከማኅበራዊ ድረ ገፅ(ፌስቡክ) ላይ የተገኘ

በምንሊክ ሆስፒታል የመረመራቸው ሃኪም ተጨማሪ ሕክብና በአስቸኳይ የማያገኙ ከሆነ ለሁልጊዜ ማየት ሊከለክላቸው እንደሚችል በሃኪም እንደተነገራቸው ልጃቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግራለች። ማረሚያ ቤቱ ወደ ግል ሆስፒታል ሊወስዳቸው እንደማይችል እንደገለፀላቸውም ጠቁማለች።

በእስር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ ደም ግፊታቸው በመጨመሩ ምክኒያት የግራ ዐይናቸው መጎዳቱን ልጃቸው ቦንቱ በቀለ ገልፃ በአስቸኳይ ተጨመሪ ሕክምና ካላገኙ ለሁልጊዜ ማየት ሊከለክላቸው እንደሚችል በሃኪም እንደተነገራቸው ተናግራለች።

ቦንቱ በቀለ የአባቷን ሁኔታ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥታናለች።

አቶ በቀለ ገርባ ግራ ዐይናቸው መጎዳቱን ልጃቸው ቦንቱ በቀለ ገለፀች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG