በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ በቀለ ገርባ ግራ ዐይናቸው መጎዳቱን ልጃቸው ቦንቱ በቀለ ገለፀች


አቶ በቀለ ገርባ ግራ ዐይናቸው መጎዳቱን ልጃቸው ቦንቱ በቀለ ገለፀች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00

በምንሊክ ሆስፒታል የመረመራቸው ሃኪም ተጨማሪ ሕክብና በአስቸኳይ የማያገኙ ከሆነ ለሁልጊዜ ማየት ሊከለክላቸው እንደሚችል በሃኪም እንደተነገራቸው ልጃቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግራለች። ማረሚያ ቤቱ ወደ ግል ሆስፒታል ሊወስዳቸው እንደማይችል እንደገለፀላቸውም ጠቁማለች።

XS
SM
MD
LG