በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ጉርሜሳ አያኖን ጨምሮ የአራቱ የኦፌኮ አባላት ክስ እንዲቋረጥ ተወሰነ


አቶ ጉርሜሳ አያኖን ጨምሮ የአራቱ የኦፌኮ አመራር አባላት እና ሌሎች ተከሳሾች ክስ እንዲቋረጥ መወሰኑን ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡

አቶ ጉርሜሳ አያኖን ጨምሮ የአራቱ የኦፌኮ አመራር አባላት እና ሌሎች ተከሳሾች ክስ እንዲቋረጥ መወሰኑን ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡ ይሁንና በፍርድ ቤት መጋፋት ምክንያት የተፈረደባቸው በመሆኑ ጉዳያቸው በፌደራል የይቅርታ ቦርድ እንደሚታይም ተገልጿል፡፡

በሌላም በኩል ሰማያዊ ፓርቲ መንግሥት አስቀድሞ ገብቷል ባለው ቃል መሰረት የፖለቲካ እና የሕሊና እስረኞችን እንዲፈታ ጠይቋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አቶ ጉርሜሳ አያኖን ጨምሮ የአራቱ የኦፌኮ አባላት ክስ እንዲቋረጥ ተወሰነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:02 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG