No media source currently available
አቶ ጉርሜሳ አያኖን ጨምሮ የአራቱ የኦፌኮ አመራር አባላት እና ሌሎች ተከሳሾች ክስ እንዲቋረጥ መወሰኑን ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡