በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ የአውሮፓ ጉብኝት


 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘካቶሊካዊያን አቡነ ፍራሲዝን
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘካቶሊካዊያን አቡነ ፍራሲዝን

አውሮፓ ጉብኝት ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘካቶሊካዊያን አቡነ ፍራሲዝን ቫቲካን ላይ አግኝተው አነጋግረዋል።

አውሮፓ ጉብኝት ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘካቶሊካዊያን አቡነ ፍራሲዝን ቫቲካን ላይ አግኝተው አነጋግረዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዳቮስ ላይ እየተካሄደ ባለው ዓመታዊው የዓለም የምጣኔኃብት ጉባዔ ላይ ለመገኘት ስዊትዘርላንድ ገብተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስት አብይ በጣልያን ቆይታቸው ወቅት ከሃገሪቱ መሪዎች በተጨማሪ የዓለም የምግብና የግብርና ድርጅት /ፋኦ/ን፣ የዓለም የምግብ መርኃግብር WFPንና የግብርና ልማት ዓለምአቀፍ ድርጅቱን - ኢፋድን ጨምሮ መቀመጫቸው ሮም ከሆነ ዓለምአቀፍ ድርጅቶች ኃላፊዎች ጋር ተገናኝተው መወያየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅሕፈት ቤት ቃል አቀባይ ቢልለኔ ስዩም ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ የአውሮፓ ጉብኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG