No media source currently available
አውሮፓ ጉብኝት ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘካቶሊካዊያን አቡነ ፍራሲዝን ቫቲካን ላይ አግኝተው አነጋግረዋል።