በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ሞት የተሰማቸውን ሃዘን ትናንት ማምሻውን በኢትዮጵያ ቴሌቭዢን ቀርበው ባደረጉት ንግግር ገልፀዋል።

የሃጫሉ ግድያ ጉዳይ ባስቸኳይ ተጣርቶ ፍትህ እንዲያገኝ ያሳሰቡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ጠላቶቻንን በህዝብ መካከል ግድያ እንዲፈጠር፣ ሰላማችን እንዲደፈርስ ያላቸው ግብ እንዳይሳካ” ሲሉ ህዝቡ ከመንግሥት ጋር እንዲቆም ጥሪያቸውን አሰምተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:02 0:00


  • 16x9 Image

    ቆንጂት ታየ

This item is part of
XS
SM
MD
LG