በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት በአዲስ አመራር ተተኩ


ጂጂጋ ከተማ ከማኅበራዊ ሚዲያ ትዊተር ገፅ ላይ የተገኘ ፎቶ
ጂጂጋ ከተማ ከማኅበራዊ ሚዲያ ትዊተር ገፅ ላይ የተገኘ ፎቶ

ከቅዳሜ ጀምሮ በውጥረት ውስጥ ወደ ሰነበተችው ሶማሌ ክልል ጂጂጋ ከተማ ማምሻውን የመከላከያ ሠራዊት በመግባቱ ከተማው እየተረጋጋ መሆኑን ነዋሪዎች ተናግረዋል።

በሌላ በኩል የክልሉ ፕሬዚደንት አብዲ ሞሐሙድ ኦማር ወይም አብዲ ኢሌ በአዲስ አመራር መተካታቸውን የሶማሌ ክልል ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።

በጂጂጋ የተከተሰተውን ግጭት ተከተሎ በድሬደዋ ከተማ ገንደ ገራዳ በተባለ አካባቢ ትናንትና እና ዛሬ በተከሰተ ግጭት ወደ 14 የሚጠጉ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ነዋሪዎች ተናግረዋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)

የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት በአዲስ አመራር ተተኩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:16 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG