No media source currently available
ከቅዳሜ ጀምሮ በውጥረት ውስጥ ወደ ሰነበተችው ሶማሌ ክልል ጂጂጋ ከተማ ማምሻውን የመከላከያ ሠራዊት በመግባቱ ከተማው እየተረጋጋ መሆኑን ነዋሪዎች ተናግረዋል።