በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቆቦ ከተማ ስለተገደለችው ነፍሰጡር አያንቱ እህቷ ትናገራለች


በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሀረርጌ ዞን በቆቦ ከተማ ትናንት ለሊት በጥይት ተመታ ተገድላ የተገኘችው የስድስት ወደ ነፍሰጡርና የአንድ ልጅ እናት አያንቱ መሐመድ አሟሟት አነጋጋሪ ሆኗል።

በቆቦ ከተማ ስለተገደለችው ነፍሰጡር አያንቱ እህቷ ትናገራለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:58 0:00

እህቷ በከተማው ውስጥ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁን ለማስፈፀም ከተሰማሩ የመከላከያ ሰራዊት አባላት መካከል በአንዱ መገደሏን በአካባቢው የነበረ ሰው እንደነገራቸው ተናግራለች።

የአስክሬን ምርመራ ውጤቷ አያንቱ ጭንቅላቷን በሁለት ጥይት ተመታ መሞቷን እንደሚያሳይ የሕክምና ባለሞያዎች ገልፀዋል።

የከተማው ከንቲና በበኩላቸው በግድያው ከተጠረጠሩ መካከል አንድ የመከላከያ ሠራዊት አባል በቁጥጥር ስር መዋሉን ነግረውናል።

ጽዮን ግርማ ዝርዝር አላት።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG