No media source currently available
በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሀረርጌ ዞን በቆቦ ከተማ ትናንት ለሊት በጥይት ተመታ ተገድላ የተገኘችው የስድስት ወደ ነፍሰጡርና የአንድ ልጅ እናት አያንቱ መሐመድ አሟሟት አነጋጋሪ ሆኗል።