በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ጠፉ" የተባሉት ፖለቲከኞች ለይቶ ማቆያ ነበሩ


ከሣምንት በፊት “ከቦሌ ዓለም አቀፍ አይሮፕላን ጣቢያ ተወስደው የት እንደደረሱ አይታወቅም” የተባሉ የፖለቲካ አመራር አባላት በአንድ ለይቶ ማቆያ ውስጥ እንደነበሩ ታውቋል።

ካምስቱ መካከል አንዱ ግን ፖሊስ “በወንጀል እጠረጥራቸዋለሁ” ብሎ ፍርድ ቤት እንዳቀረባቸው ምንጮች ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ጠፉ" የተባሉት ፖለቲከኞች ለይቶ ማቆያ ነበሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00


XS
SM
MD
LG