በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምርጫው ነፃና ፍትኃዊ እንደሚሆን ተገለፀ


ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ እና ቢል ለኔ ስዩም
ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ እና ቢል ለኔ ስዩም

መጪው ምርጫ ነፃና ፍትኃዊ እንደሚሆን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪ አስታወቁ። ነፃ ምርጫና የሕግ የበላይነት የማስከበር ሂደቶች መደባለቅ እንደሌለባቸውም አስገነዘቡ።

በሃገሪቱ የጅምላ እስር አልተፈፀመም ሲሉ ደግሞ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቁ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ምርጫው ነፃና ፍትኃዊ እንደሚሆን ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:39 0:00


XS
SM
MD
LG