በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምርጫው ነፃና ፍትኃዊ እንደሚሆን ተገለፀ


ምርጫው ነፃና ፍትኃዊ እንደሚሆን ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:39 0:00

መጪው ምርጫ ነፃና ፍትኃዊ እንደሚሆን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪ አስታወቁ። ነፃ ምርጫና የሕግ የበላይነት የማስከበር ሂደቶች መደባለቅ እንደሌለባቸውም አስገነዘቡ። በሃገሪቱ የጅምላ እስር አልተፈፀመም ሲሉ ደግሞ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቁ።

XS
SM
MD
LG