ዋሽንግተን ዲሲ —
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ሥልጣን ከያዙ በኋላ ከጂጂጋ ቀጥሎ ሁለተኛው በሆነው በዛሬ የአምቦ ጉብኝታቸው ምክትላቸው አቶ ደመቀ መኮንን፣ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳና ሌሎች የፈዴራል ባለስልጣናት አብረዋቸ የተጓዙ ሲሆን በቀረቡት ንግግሮች “ቄሮዎች”ን ተመስግነዋል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)