አዲስ አበባ —
በኦሮምያ እና አማራ ክልሎች ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች መካከል ተፈረመ በተባለው ስምምነት ባልተገኙበት ስማቸው መጠቀሱን እና የስምምነቱ አካልም አለመሆኑን የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ /ኦፌኮ/ አስታወቀ።
የብልጽግና ፓርቲ በበኩሉ የውይይት መድረኩ ሁሉንም በማሳተፍ ቅረታዎችን ቀርፎ ይሰራል ብሏል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
በኦሮምያ እና አማራ ክልሎች ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች መካከል ተፈረመ በተባለው ስምምነት ባልተገኙበት ስማቸው መጠቀሱን እና የስምምነቱ አካልም አለመሆኑን የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ /ኦፌኮ/ አስታወቀ።
የብልጽግና ፓርቲ በበኩሉ የውይይት መድረኩ ሁሉንም በማሳተፍ ቅረታዎችን ቀርፎ ይሰራል ብሏል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።