በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአምቦ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ ተደረገ


የአምቦ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ
የአምቦ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ

"የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ጃዋር መሐመድ ጠባቂዎችን ትናንት ሌሊት ከሥራቸው በኃይል ለማንሳት የተደረገውን ሙከራ" እንቃወማለን የሚሉ ወጣቶች ዛሬ በአምቦ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረጋቸው ታወቀ፡፡

ፖሊስ ሰልፉን ለመበተን በተኮሰው ጥይት ሦስት ወጣቶች ቆስለው በአምቦ ሆስፒታል የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑም ታውቋል፡፡

ሰልፉን ተከትሎ ወጣቶቹ መንገድ በመዝጋታቸው የትራንስፖርትና ንግድ እንቅስቃሴዎች ቆመዋል፡፡

የከተማውን ፖሊስም ሆነ ሌሎች ባለሥልጣናት በስልክ ለማግኘት የተደረገ ሙከራ አልተሳካም፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በአምቦ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:57 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG