በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ክልል ከተሞች የተቀሰቀሰ ተቃውሞ


በኦሮምያ ክልል ከተሞች የተቀሰቀሰ ተቃውሞ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:51 0:00

የአቶ ጃዋር መሐመድ ለደኅንነት የመስጋት ጥሪ ተከትሎ በተለያዩ የኦሮምያ ክልል ከተሞች በተቀሰቀሰ ተቃውሞ የሰዎች ሕይወት መጥፋቱን የኦሮምያ ፀጥታና አስተዳደር ገለፀ። ኦሮምያን የብጥብጥ አውድማ ለማድረግ የሚፈልጉ ያላቸው ሕጋዊ ጥያቄን ወደ ብሄር እና ዕምነት በመለወጥ ግጭት ለመፈጠር ሞክረዋል ተብሏል። በክልሉ የተለያዩ ከተሞች ተቃውሞው ዛሬም ቀጥሎ ነው የዋለው።

XS
SM
MD
LG