በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ቃል አቀባይ ስለ አዲሱ ካቢኔ ይናገራሉ


የኦሮሚያ ክልል ካርታ
የኦሮሚያ ክልል ካርታ

"ሰሞኑን ይፋ የተደረገው አዲስ ካቢኔ የህዝቡን ፍላጎት ሊያረካ የሚችል፣ የመልካም አስተዳደር ጥያቄን የሚመልስና የመንግሥትን የማስፈፀም አቅም የሚያሳድግ ነው” ሲል የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ፡፡

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የሚመለከተው የፀጥታውን ሁኔታ መሆኑን የጠቆሙት የክልሉ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ ፈቃዱ ተሰማ “የተቀሩት ሥራዎች ግን በተለመደው መንገድ ይቀጥላሉ” ብለዋል፡፡

በዚሁም መሠረት የህዝቡን ፍላጎት ለማርካትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄን ለመመለስ በትጋት እንደሚሠራ የክልሉ ቃል አቀባይ ተናግረዋል፡፡

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የኮሙዩኒኬን ጉዳዮች ኃላፊ የሆኑትን አቶ ፈቃዱ ተሰማን ያነጋገራቸው እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ ልኳል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ፡፡

"አዲስ ካቢኔ የህዝቡን ፍላጎት ያረካል" የክልሉ መንግሥት ቃል አቀባይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:25 0:00

XS
SM
MD
LG