No media source currently available
"ሰሞኑን ይፋ የተደረገው አዲስ ካቢኔ የህዝቡን ፍላጎት ሊያረካ የሚችል፣ የመልካም አስተዳደር ጥያቄን የሚመልስና የመንግሥትን የማስፈፀም አቅም የሚያሳድግ ነው” ሲል የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ፡፡