በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሶማሌ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እድሪስ እስማኤል ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ


ከሶማሌ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እድሪስ እስማኤል ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:06 0:00

ከመስከረም 2/2010 ዓ.ም አንስቶ በተፈጠሩ ግጭቶች በአወዳይ በጅጅጋና እና በጭናቅሰን ከተሞች እና አካባቢዎቻቸው የሁከት የጅምላ ግድያ አና የጅምላ መፈናቀል ሁኔታዎች ታይተዋል፡፡ ይህንን አስመልክቶ ከኦሮሚያ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋና ከሶማሌ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እድሪስ እስማኤል ቃለ ምልልሶችን አድርገናል፡፡

XS
SM
MD
LG