በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሞያሌ መከላከያ ፖሊስ አንድ ሰው ገድሎ ሦስት ማቁሰሉን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ


ሞያሌ ከትናንት በስቲያ አንድ የ20 ዓመት ወጣት በመከላከያ ፖሊስ መገደሉንና ሦስት ወጣቶች መቁሰላቸውን የወረዳው አስተዳዳሪ ገለጹ። ከቆሰሉት መካከል የስድስት ዓመት ልጅ እንደሚገኝበት ተናግረዋል።

በኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን በሞያሌ ከተማ ሰኞ ጥር 14 ቀን 2010 ዓ.ም የእግር ኳስ ውድድር አሸንፈው ዋንጫ ይዘው ይጨፍሩ በነበሩ ወጣቶች ላይ በተወረወረ ድንጋይ የተጀመረ ግጭት መጨረሻው በግድያ መጠናቀቁን ነዋሪዎችና የሞያሌ ወረዳ አስተዳዳሪ ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

በሞያሌ መከላከያ ፖሊስ አንድ ሰው ገድሎ ሦስት ማቁሰሉን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:33 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG