በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሞያሌ መከላከያ ፖሊስ አንድ ሰው ገድሎ ሦስት ማቁሰሉን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ


በሞያሌ መከላከያ ፖሊስ አንድ ሰው ገድሎ ሦስት ማቁሰሉን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:33 0:00

ሞያሌ ከትናንት በስቲያ አንድ የ20 ዓመት ወጣት በመከላከያ ፖሊስ መገደሉንና ሦስት ወጣቶች መቁሰላቸውን የወረዳው አስተዳዳሪ ገለጹ። ከቆሰሉት መካከል የስድስት ዓመት ልጅ እንደሚገኝበት ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG