በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተቃዋሚዎች የኦሮምያንና የሶማሌ ክልሎች ግጭት እንዲያጣራ የላኩት ኮሚቴ ሪፖርት


መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ
መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ

መላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ እና ሰማያዊ ፓርቲ በኦሮምያና በሶማሌ ክልሎች መካከል የተፈጠረውን ግጭት እንዲያጣራ የላኩት ኮሚቴ ዘገባውን አቀረበ፡፡

መላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ እና ሰማያዊ ፓርቲ በኦሮምያና በሶማሌ ክልሎች መካከል የተፈጠረውን ግጭት እንዲያጣራ የላኩት ኮሚቴ ዘገባውን አቀረበ፡፡

ኮሚቴው በዘገባው አያሌ የኦሮሞ ተዋላጆች እንደተገደሉና በመቶዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ዛሬም አድራሻቸው እንደማይታወቅ አመለከተ፡፡ ፓርቲዎቹ ለዜጎች ወቅታዊ እና በቂ ጥበቃ አላደረገም ሲሉም መንግሥትን ወቅሰዋል፡፡

ሁለቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዛሬ በጠሩት ጋዜጣዊ ጉባዔ ላይ በኦሮሚያና በሱማሌ ክልሎች መካከል የተፈጠረውን ግጭት እንዲያጣራ የሰየሙት ኮሚቴ ያቀረበውን ዘገባ ጋዜጣዊ መግለጫ መልክ አሳውቀዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ተቃዋሚዎች የኦሮምያንና የሶማሌ ክልሎች ግጭት እንዲያጣራ የላኩት ኮሚቴ ሪፖርት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG