No media source currently available
መላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ እና ሰማያዊ ፓርቲ በኦሮምያና በሶማሌ ክልሎች መካከል የተፈጠረውን ግጭት እንዲያጣራ የላኩት ኮሚቴ ዘገባውን አቀረበ፡፡