በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዶ/ር መረራ ጉዲና ጠበቆች ተጨማሪ መቃወሚያ


ዶ/ር መረራ ጉዲና
ዶ/ር መረራ ጉዲና

የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የዶ/ር መረራ ጉዲና ጠበቆች ያቀረቡት ተጨማሪ መቃወሚያ የወንጀል ሕግ ስነሥርዓቱን ድንጋጌዎች ያልተከተለ ነው አለ፡፡

የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የዶ/ር መረራ ጉዲና ጠበቆች ያቀረቡት ተጨማሪ መቃወሚያ የወንጀል ሕግ ስነሥርዓቱን ድንጋጌዎች ያልተከተለ ነው አለ፡፡

ፍርድ ቤቱ በዚሁ መሠረት ውድቅ እንዲያደርገውም አመለከተ፡፡ በተከሳሽ ላይ ያቀረበው ማስረጃም በሕግ አግባብነት አለው ሲል ተከራከረ፡፡ ፍርድ ቤቱ ብይኑን ለማሰማት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የዶ/ር መረራ ጉዲና ጠበቆች ተጨማሪ መቃወሚያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:56 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG