No media source currently available
የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የዶ/ር መረራ ጉዲና ጠበቆች ያቀረቡት ተጨማሪ መቃወሚያ የወንጀል ሕግ ስነሥርዓቱን ድንጋጌዎች ያልተከተለ ነው አለ፡፡