በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የቅሬታዎቹ ሁሉ መነሻ የ2007ቱ ምርጫ ውጤት ነው"- ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ


ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ
ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ

በኢትዮጵያ ውስጥ እየተፈጠሩ ያሉ ቅሬታዎች እና ተቃውሞዎች ዋንኛ መነሻ ኢህአዴግና አጋሮቹ መቶ በመቶ ያሸነፉበት የ2007 ምርጫ ውጤት ነው - ይላሉ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፡፡

በኢትዮጵያ ውስጥ እየተፈጠሩ ያሉ ቅሬታዎች እና ተቃውሞዎች ዋንኛ መነሻ ኢህአዴግና አጋሮቹመቶ በመቶ ያሸነፉበት የ2007 ምርጫ ውጤት ነው - ይላሉ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፡፡

የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀመንበርና የመድረክ ምክትል ሊቀመንበር የሆኑትን ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስን በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ያናገራቸው እስክንድር ፍሬው ነው - የቅሬታዎቹ ሁሉ መነሻ የ2007ቱ ምርጫ ውጤት ነው የሚለው የፓርቲያቸውም አቋምም እንደሆነ ካብራሩበት ይጀምራሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"የቅሬታዎቹ ሁሉ መነሻ የ2007ቱ ምርጫ ውጤት ነው"- ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:03 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG