በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦህዴድ ጉባዔ በጅማ


የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ
የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ

“የፖለቲካ ድርጅቶች በሰላማዊ መንገድ ተወዳድራችሁ ህዝብ ከመረጣችሁ ለደቂቃም ቢሆን ወንበር ላይ መቆየት እንፈልግም” ሲሉ የኦህዴድ ሊቀመንበር ዶ/ር አብይ አሕመድ ዛሬ ጅማ ላይ ተናግረዋል።

"የፖለቲካ ድርጅቶች በሰላማዊ መንገድ ተወዳድራችሁ ህዝብ ከመረጣችሁ ለደቂቃም ቢሆን ወንበር ላይ መቆየት እንፈልግም" ሲሉ የኦህዴድ ሊቀመንበር ዶ/ር አብይ አሕመድ ዛሬ ጅማ ላይ ተናግረዋል።

የኦህዴድና የኢሕአዴግ ሊቀመንበር የኦሮምያ ክልል ገዥ ፓርቲያቸውን ጉባዔ ዛሬ ሲከፍቱ በተናገሩበት ወቅት አክለው “የመጣውን ለውጥ ለማደናቀፍ ከጠላት ጋር የሚያብር ካለ ግን ከጠላት አንለየውም" ብለዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኦህዴድ ጉባዔ በጅማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:58 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG